Размер видео: 1280 X 720853 X 480640 X 360
Показать панель управления
Автовоспроизведение
Автоповтор
በመሠረቱ እናትን መክሰስ በእግዚአብሔር ፊት ያስጠይቃል የዘመኑ እንደነዚህ ያላችሁ ልጆች ልቦና ይስጣችሁ እናት ንብረቷን ከልጆቿ አስበልጣ ለማንም አትሰጥም ለናንተው ነውና ከዚህ ዓይነት ተግባር ተቆጠቡ የፍርዱ አሰጣጥ አስደስቶኛል።
ሐአኸሩ ዘማን ልጆች ወላጆጆቻቸውን በክስ ሲያርበደብዱ 😭
የሰበር ትርጉም ግን ለታች ፍርድ ቤት ወጥነት ያለው አተረጓገም ከመሆን ውጪ በሌላ ጊዜ ሌላ ትርጉም ሊያሰጥ ስለሚችል ሰለሆነም አንድ ሰው ከጋብቻ በፊት የነበረውን ንብረት የግሌ ነው በማለት ማስገለል ባልተቻለበት ቀደም ሲል በግሌ ነው የገዛውት በሚል በጋራ የተመዘገበውን ሀብት የግል ነው ሲል የተሰጠው የሰበር ትርጉም ከቤተሰብ ህግና ከንብረት ህጉ contradict የሚያደርግ ትርጉም ነው
ጠበቃው ቆይ የቤቱ የግዢ ውል የእሷን ስም ከጠቀሰ ካርታው የሚገለበጠው በገዢ ስም ብቻ ነው ነገር ግን በስሜ ያለው የመኖርያ ቤት ካርታ ላይ የውድ ባለቤቴ ስም ከስሜ ጋር በትይዩ ካርታው ላይ በክብር ይጠቀስልኝ ብላ በውዴታ በባለትዳር ማስረጃቸው መሰረት ንብሬት ንብረቱ ንብረቱ ንብረቴ ተባብለው የተጠቀሰ ከሆነ ወራሾቹ የአባታቸውን ድርሻ ከናታቸው ጋር በመሆን የማይወርሱበት ምክንያት የለም ነገር ግን የኛ ሀገር ህግ በጥመት የተመሠረተ ስለሆነ ተፈፃሚነት አይኖረውም ስለዚህ ሞት አስቀድሞ ወሰደው እንጂ እንደምትለው ከሆነ ካርታ ላይ ስሙ ስለአለ ብቻ ባለቤት መሆን ካልቻለ መንቅራ ብታባረውም ህጉ ይፈቅድላታል ማለት ነው ልጆቿም ቢሆኑ እንኳን የአባታቸውን ድርሻ መጠየቅ አይደለም በቤቱ ውስጥ የመኖር መብትም ልትነፍጋቸው ትችላለች አልፎም ቤቱን ያሻትን ማድረግ ትችላለች ማለት ነውካርታውንም ይሄን የሞተ ሰው ንቀሉልኝ እና የኔን ስም ብቻ ይጠቀስልኝ ወይም ሌላ የፈለገችው ሌላ ሰው ይጠቀስልኝም የማለት መብትም ይሰጣታል ማለት ነው ለምን ቤቱን የገዛችው እሷ ስለሆነች ባለመብቷ እሷ እና ፍላጎቷ ብቻ ነው ማለት ነው አይ የኢትዮጵያ ህግ ይገርማል
አይ ጊዜ በቃ ለንብረት እናትን ፍርድ ቤት ማቆም ተለመደ??የዘንድሮ ልጆች ከእናት ገንዘብን አስቀድሙ?? ለማንኛውም በፍርድ ቤቱ ውሳኔ ደስ ብሎኛል ልጆቹም ወይ ከእናታቸው አልሆኑ ወይ ከተንገበገቡለት ገንዘብ😡😡 መጨረሻቸው የማያምር እናትን ከመጥር አውጥቶ ለመጣል አልተሳካም 👍👍❤❤🙏🙏
Enatachew setemot mulu bemulu yeseralu 🎉 tegest yasfelgal
እኔ እሷን ቢያደርገኝ በቁሜ ቤቴን ለሌላ ሰው አውርሼ እርር ነበረ የማደርጋቸው። ቤቷን ሽጠው መንገድ መንገድ ጣሏት እኮ። እነዚህን ከመውለድ መካን መሆን ይሻላል። የ እጃችሁን ይስጣችሁ።
በመሠረቱ እናትን መክሰስ በእግዚአብሔር ፊት ያስጠይቃል የዘመኑ እንደነዚህ ያላችሁ ልጆች ልቦና ይስጣችሁ እናት ንብረቷን ከልጆቿ አስበልጣ ለማንም አትሰጥም ለናንተው ነውና ከዚህ ዓይነት ተግባር ተቆጠቡ የፍርዱ አሰጣጥ አስደስቶኛል።
ሐአኸሩ ዘማን ልጆች ወላጆጆቻቸውን በክስ ሲያርበደብዱ 😭
የሰበር ትርጉም ግን ለታች ፍርድ ቤት ወጥነት ያለው አተረጓገም ከመሆን ውጪ በሌላ ጊዜ ሌላ ትርጉም ሊያሰጥ ስለሚችል ሰለሆነም አንድ ሰው ከጋብቻ በፊት የነበረውን ንብረት የግሌ ነው በማለት ማስገለል ባልተቻለበት ቀደም ሲል በግሌ ነው የገዛውት በሚል በጋራ የተመዘገበውን ሀብት የግል ነው ሲል የተሰጠው የሰበር ትርጉም ከቤተሰብ ህግና ከንብረት ህጉ contradict የሚያደርግ ትርጉም ነው
ጠበቃው ቆይ የቤቱ የግዢ ውል የእሷን ስም ከጠቀሰ ካርታው የሚገለበጠው በገዢ ስም ብቻ ነው ነገር ግን በስሜ ያለው የመኖርያ ቤት ካርታ ላይ የውድ ባለቤቴ ስም ከስሜ ጋር በትይዩ ካርታው ላይ በክብር ይጠቀስልኝ ብላ በውዴታ በባለትዳር ማስረጃቸው መሰረት ንብሬት ንብረቱ ንብረቱ ንብረቴ ተባብለው የተጠቀሰ ከሆነ ወራሾቹ የአባታቸውን ድርሻ ከናታቸው ጋር በመሆን የማይወርሱበት ምክንያት የለም ነገር ግን የኛ ሀገር ህግ በጥመት የተመሠረተ ስለሆነ ተፈፃሚነት አይኖረውም ስለዚህ ሞት አስቀድሞ ወሰደው እንጂ እንደምትለው ከሆነ ካርታ ላይ ስሙ ስለአለ ብቻ ባለቤት መሆን ካልቻለ መንቅራ ብታባረውም ህጉ ይፈቅድላታል ማለት ነው ልጆቿም ቢሆኑ እንኳን የአባታቸውን ድርሻ መጠየቅ አይደለም በቤቱ ውስጥ የመኖር መብትም ልትነፍጋቸው ትችላለች አልፎም ቤቱን ያሻትን ማድረግ ትችላለች ማለት ነውካርታውንም ይሄን የሞተ ሰው ንቀሉልኝ እና የኔን ስም ብቻ ይጠቀስልኝ ወይም ሌላ የፈለገችው ሌላ ሰው ይጠቀስልኝም የማለት መብትም ይሰጣታል ማለት ነው ለምን ቤቱን የገዛችው እሷ ስለሆነች ባለመብቷ እሷ እና ፍላጎቷ ብቻ ነው ማለት ነው አይ የኢትዮጵያ ህግ ይገርማል
አይ ጊዜ በቃ ለንብረት እናትን ፍርድ ቤት ማቆም ተለመደ??
የዘንድሮ ልጆች ከእናት ገንዘብን አስቀድሙ?? ለማንኛውም በፍርድ ቤቱ ውሳኔ ደስ ብሎኛል ልጆቹም ወይ ከእናታቸው አልሆኑ ወይ ከተንገበገቡለት ገንዘብ😡😡
መጨረሻቸው የማያምር እናትን ከመጥር አውጥቶ ለመጣል አልተሳካም 👍👍❤❤🙏🙏
Enatachew setemot mulu bemulu yeseralu 🎉 tegest yasfelgal
እኔ እሷን ቢያደርገኝ በቁሜ ቤቴን ለሌላ ሰው አውርሼ እርር ነበረ የማደርጋቸው። ቤቷን ሽጠው መንገድ መንገድ ጣሏት እኮ። እነዚህን ከመውለድ መካን መሆን ይሻላል። የ እጃችሁን ይስጣችሁ።